Sunday, November 20, 2011

እግዝአብሒር በቃችሁ ይበል::

አባት አባት ሆይ እኒህን አባታችንን ለሃይማኖታቸው ቀናዒ እና  የኦርቶደክስ ሃይማኖት ተከታይ የሆነ ሁሉ በአባትነታቸው የሚተማመንባቸው። ሲናገሩ የምንሰማቸው: ሲመክሩን የምናዳምጣቸው: በአባትነታቸው ሲገስጾን ልባችን የሚሰበርላቸው: አባት እንድታረጋቸው እለምንህ አለሁ:: በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር ላለን የኦርተዶክስ ልጆች ለዝች ቅድስት በተክርስቲያናችን በአንድ ልብ ሆነን የምንሰራበት መስክ እንዲከፍቱልን እግዛብሒር ጥበቦን ይስጥልን::አሚን።

No comments:

Post a Comment