almazphili@gmail.com
Thursday, November 22, 2012
Sunday, November 20, 2011
እግዝአብሒር በቃችሁ ይበል::
አባት አባት ሆይ እኒህን አባታችንን ለሃይማኖታቸው ቀናዒ እና የኦርቶደክስ ሃይማኖት ተከታይ የሆነ ሁሉ በአባትነታቸው የሚተማመንባቸው። ሲናገሩ የምንሰማቸው: ሲመክሩን የምናዳምጣቸው: በአባትነታቸው ሲገስጾን ልባችን የሚሰበርላቸው: አባት እንድታረጋቸው እለምንህ አለሁ:: በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር ላለን የኦርተዶክስ ልጆች ለዝች ቅድስት በተክርስቲያናችን በአንድ ልብ ሆነን የምንሰራበት መስክ እንዲከፍቱልን እግዛብሒር ጥበቦን ይስጥልን::አሚን።
Subscribe to:
Comments (Atom)